
- 02 Jun 2022
- Menbere Abreham
- Blog
- Comments: 0
የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስትር የተለያዩ ፕሮጀክቶችን ጎበኙ፡፡
የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስትር አቶ ገብረመስቀል ጫላ እና የጥራት መሰረተ ልማት ማረጋገጫ ዘርፍ ሚ/ዲኤታ አቶ እንዳለው መኮንን ከሌሎች የመንግስት ኃላፊዎች ጋር በመሆን በመንግስት ከፍተኛ ድጋፍ እየተከናወኑ ያሉ ፕሮጀክቶችን ጎበኙ፡፡ የብሄራዊ ጥራት መሰረተ ልማት ተቋማት(National Quality Infrastructure) ማስፋፊያ ፕሮጀክቶችን አፈፃፀም እና በዓለም ባንክ ድጋፍ እየተከናወኑ ያሉ የላብራቶር የአቅም ግንባታ ስራዎች ያሉበትን ደረጃ በመዘዋወር ጎብኝተዋል፡፡
Related Posts
የኢግልድ ኃላፊዎች ኢተምድን ጎበኙ፡፡
የኢተምድ የ2014 ዓ.ም የአረንጓዴ አሻራ የችግኝ ተከላ መርሃ-ግብር
ኢተምድ የትውውቅ መርሐ-ግብር አከናወነ፡፡