
- 03 Apr 2023
- Menbere Abreham
- Blog
- Comments: 0
የኢትዮጵያ የተስማሚነት ምዘና ድርጅት በ2015 በጀት ዓመት ዘጠኝ ወራት 14,961 አገልግሎቶችን በምርት ጥራት የፍተሻ ላብራቶር፣በወጪና ገቢ ምርት ኢንስፔክሽን፣ በሰርቲፊኬሽን እንዲሁም በጅቡቲ ወደብ በኩል ለ19 መርከብ (1,003,334.4ሜ/ቶን) የአፈር ማዳበሪያ እና የተለያዩ የጅምላ ጭነት ኢንስፔክሽን እና 30.48ሚሊየን ሊትር የምግብ ዘይት ኢንስፔክሽን አገልግሎት በመስጠት ጥራት ያለው ምርትና አገልግሎት እንዲኖር በማድረግ ፍትሃዊ የንግድ ውድድር እንዲሰፍንና ተወዳዳሪ ኢኮኖሚ እንዲገነባ በመደገፍ የሽማቾችን ጤና እና የአካባቢ ደህንነትን የመጠበቅ ተልዕኮውን እየተወጣ ይገኛል፡፡
Related Posts
የኢተምድ የሥራ አመራሮችና ሰራተኞች በሰበታ ሀዋስ ወረዳ ሁለተኛ ዙር የአረንጓዴ አሻራ መርሃ-ግብር አከናወኑ፡፡
የኢተምድ የሥራ አመራሮችና ሰራተኞች የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር አከናወኑ፡፡
ኢተምድ በአዳማ ከተማ የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ አካሄደ፡፡